This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ከላልይበላ ከተማ እና ከቅዱስ ላልይበላ ደብር የተወከሉ ልዑካን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን ጋር በቅርሱ ጥገና ዙሪያ ባደረጉት ውይይት ቅርሱን ከጉዳት ለመከላከል የተሰራው መጠለያ በዚህ ዓመት እንደሚነሳ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረዋል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia