#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሁለት ሳምንት በኋላ ወደ ሶማሊያ #ሞቃዲሾ በረራ ይጀምራል። አየር መንገዱ በሳምንት ሶስት ጊዜ ሰኞ ረቡዕ
እና ዓርብ ወደ ሞቃዲሾ ለመብረር እቅድ ይዟል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia