TIKVAH-ETHIOPIA
‹‹በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የፓለቲካ ፓርቲዎች እንቅሰቃሴ ማድረግ #ፈጽሞ አይፈቀድም፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን
ክልከላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) #የሚያካትት እንደሆነም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰምቷል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia