#update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቅርቡ ማጣራት በጀመረባቸውና ያለ ስራ ታጥረው የተቀመጡ መሬቶችን ለልማት የማዋል ስራ ላይ ሁሉም ቦታዎች ለተደራጁ ወጣቶች ይሰጣሉ የሚለው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው ሲል የከተማ አስተዳደሩ ለሽገር FM ገልጿል። የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንደተናገረው በቦሌ ክፍለ ከተማ በሚገኙ ወረዳዎች በመንግስት ታጥረው የሚገኙ ቦታዎች በማህበር ለተደራጁ ወጣቶች ይሰጣሉ በሚል #የሀሰት_መረጃ እየተሰራጨ በመሆኑ ነዋሪዎች በሀሰተኛ መረጃ መደናገር የላባቸውም ብሏል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia