TIKVAH-ETHIOPIA
#update የትምህርት ሚንስትሩ ዶክተር ጥላዬ ጌቴ እንደተናገሩት፤ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን #የፀጥታ_ችግሮች እንዳይከሰቱ ጥቅምት 2 ቀን 2011 ዓ.ም ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ህዝባዊ #ውይይት በተለያዩ የአገሪቷ አካባቢዎች ይካሄዳል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia