አስቸኳይ‼️ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከጥቅምት 1-3 ብሎ የመግቢያ ቀን ቢያስቀምጥም ትምህርት ሚኒስቴር እንዲያራዝም በድጋሚ በማስታወቁ ላልተወሰነ ጊዜ የመግቢያ ቀኑ ተራዝሟል።

ምንጭ:-ከዩኒቨርሰቲው ኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia