TIKVAH-ETHIOPIA
አስቸኳይ
‼️
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከጥቅምት 1-3 ብሎ የመግቢያ ቀን ቢያስቀምጥም ትምህርት ሚኒስቴር እንዲያራዝም በድጋሚ በማስታወቁ ላልተወሰነ ጊዜ የመግቢያ ቀኑ ተራዝሟል።
ምንጭ:-ከዩኒቨርሰቲው ኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde
@tikvahethiopia