ዶ/ር ዴኒስ🕊ኮንጓዊው የማህጸን ስፔሻሊስት ዶክተር #ዴኒስ_ሙክዌጊ የዘንድሮው የኖቤል #የሰላም ሽልማት አሸናፊ ነው። በጦርነት ወቅት የሚደርስ #የወሲብ ጥቃትን ለማስቆም ባደረጉት አስተዋጽኦ ሽልማቱን ያገኙት። ኮንጓዊው ዶክተር የዚህ ሰለባ ለሆኑ ሴቶች ህክምና በሚሰጥ ክሊኒክ ውስጥ ህክምና በመስጠት የሚፈጸመው የወሲብ ጥቃት እንዲቆም ሲታገሉ መቆየታቸው ተገልጿል።

ዶክተር ዴኒስ ለሰላም ላደረጉት ትልቅ ስራ በቻናላችን ስም እናመሰግናቸዋለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia