አስቸኳይ‼️ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዩኒቨርሲቲዎች የ2011 ዓ.ም. የተማሪዎች የምዝገባ ቀን በድጋሜ መራዘሙን በይፋዊ #ፌስቡክ ገፃቸው እና በተቋማቸው ግቢ ውስጥ በለጠፉት ማስታወቂያ ላይ ገልፀዋል፦

. አክሱም ዩኒቨርሲቲ
. ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
. ዲላ ዩኒቨርሲቲ
. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
. አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ
. ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ
. ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
. ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
. ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ(esp.)
. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ
. ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
. ወሎ ዩኒቨርሲቲ
. ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
. አምቦ ዩኒቨርሲቲ

ማሳሰቢያ፦ የተለወጠ ወይም የተሳሳተ መረጃ ካለ በፍጥነት አሳውቃችኋለሁ ወይም ማስተካከያ ሰጥበታለሁ።

#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia