TIKVAH-ETHIOPIA
#update ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር #ወርቅነህ_ገበየሁ በኒው ዮርክ እየተካሄደ ካለው የተመድ ስብሰባ ጎን ለጎን የአሜሪካውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ አግኝተው አናግረዋል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia