ሰው ክቡር ነው! #ፈጣሪን ካከበርክ ሰውን #ታከበራለህ። ሰውን ስታከብር ብሄሩን፣ ማንነቱ፣ ቋንቋውን፣ ባህሉን እና ሀሳቡን እንዲሁም የኔ መገለጫ ነው የሚለው ነገር ሁሉ ታከብራለህ። የቱንም ያህል #ልዩነት ቢኖር #ሰውነት ሁሉንም ልዩነት ባዶ ያደርገዋል። ሰውነት #ይቅደም! ሰው እንደሰው ከተከበረ የሰውየው የሆኑ ነገሮች ሁሉ ይከበራሉ። አክቲቪስት ነን ባዮች፤ ፖለቲከኞችም ጭምር በዚህ ወቅት ከምንም ነገር በፊት ለወጣቱ ልታስተምሩት የሚገባው ስለሰው ክቡርነት መሆን አለበት። ሰው ሲከበር #ግጭት አይኖርም፤ ሰው ሲከበር ጥላቻና ክፋት አይኖርም! ሰው መሆን ይከበር!
.
.
#ETHIOPIA
ፀጋአብ ወልዴ~ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia