#update ከቡራዩ ከተፈናቀሉ ዜጎች በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ #ተፈናቃይ ዜጎች ቁጥር 1 ሺህ 514 ብቻ ናቸው፡፡ በቡራዩ በአሁኑ ወቅት በተፈጠረው #መረጋጋት በአዲስ አበባ ጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ከነበሩ 11 ሺህ 902 ያህሉ ወደመጡበት የመኖሪያ ቀያቸው በአዲስ አበባ አስተዳደር አማካይነት ተመልሰዋል፡፡

©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia