ከዘርማ⬆️

"ሄይ "ፀግሽ እንዴት ነህ" ትናንትና ቅዳሜ 12/01/2011 ዓ.ም የጉራጌ ዘርማዎች የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና የንግዱን ሕ/ሰብ በማስተባበር በጉራጌ ዞን ውስጥ በ መስቃን እና ማረቆ ወረዳ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች መገልገያ የሚሆን 200 ፍራሽ፣ 200 መመገቢያ እቃ እና 70 አንሶላ ና የ እናቶች ልብስ......ወዘተ. ለሁለቱም ወረዳ ተፈናቃዮች በ ሁለት Isuzu መኪና በመጫን ቦታው ድረስ በመሄድ ለግሰናል፡፡ ዘርማ ኢትዮጵያ"

@tsegabwolde @tikvahethiopia