#update በሀገር አቀፍ ደረጃ በጋምቤላ ክልል የሚከበረውን የአለም የቱሪዝም ቀን ለማስተናገድ የሚደረገው ዝግጅት #መጠናቀቁን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። በዓሉ “የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሽግግር ለቱሪዝም ልማት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ እንደሚከበርም ተገጿል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia