#update የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ምርጫ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት #ምርጫ ተካሂዷል።

በጅማ ከተማ እየተካሄደ ባለው የፓርቲው 9ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ነው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫው በዛሬው እለት የተካሄደው።

በዚህም መሰረት፦

1. ዶክተር አብይ አህመድ
2. አቶ ለማ መገርሳ
3. ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ
4. አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ
5. ወይዘሮ አዳነች አቤቤ
6. አቶ አዲሱ አረጋ
7. አቶ ሽመልስ አብዲሳ
8. አቶ ፍቃዱ ተሰማ
9. ዶክተር ዓለሙ ስሜ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ሆነው ተመርጠዋል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia