#update⬆️በቅርቡ አንድ ክፍል #ኮንዶሚኒየም የተገዛላቸው #ያብስራ እና #እናቷ ሌላ 230,000 ብር በGo Fund me የተሰበሰበላቸውን ገንዘብ በአቶ ጌታቸው ንጋቱ አማካኝነት ለአዲሱ ዓመት ስጧታ ተብርክቶላቸዋል።

©ENF
@tsegabwolde @tikvahethiopia