#update⬆️ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ቴድሮስ_አድሃኖም ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል። በቆይታቸውም የዓለም የጤና ድርጅት በዓለም አቀፍ የጤና አገልግሎት ሽፋን ለማስፋፋት እየሰራቸው ባሉ ስራዎች እና በምን መልኩ መደገፍ ይቻላል በሚለው ጉዳይ ላይ መክረዋል።

©Office of the Prime Minister
@tsegabwolde @tikvahethiopia