TIKVAH-ETHIOPIA
#update በኤርትራ የነበሩት የአርበኞች ግንቦት 7 ታጣቂዎች ኢትዮጵያ ሲገቡ ለግዜው ከመንግስት በኩል በተዘጋጀላቸው #አምስት ካምፖች ይቀመጣሉ ተብሏል።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia