TIKVAH-ETHIOPIA
#update ራኒ የማንጎ ጭማቂ በጥራት ችግር ምክንያት ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ቢታገድም ምርቱ ከገበያ ላይ እንዲሰበሰብ ቢደረግም አሁንም ግን ምርቱ ወደ ሀገር እየገባ እንደሆነ ተግልጿል።
©
አሀዱ ሬድዮ FM 94.3
@tsegabwolde
@tikvahethiopia