#update ራኒ የማንጎ ጭማቂ በጥራት ችግር ምክንያት ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ ቢታገድም ምርቱ ከገበያ ላይ እንዲሰበሰብ ቢደረግም አሁንም ግን ምርቱ ወደ ሀገር እየገባ እንደሆነ ተግልጿል።

©አሀዱ ሬድዮ FM 94.3
@tsegabwolde @tikvahethiopia