TIKVAH-ETHIOPIA
#update አዲስ አበባ
⬆️
በአሜሪካ ኮንግረስ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኮንግረስማን #ክሪስ_ስሚዝ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው #ለውጥ አድናቆት ያላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የአሜሪካ ኮንግረንስ አባላት ልኡካን ቡድን ከኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር #ወርቅነህ _ገበየሁ በአዲስ አበባ ተወያይቷል፡፡
©
etv
@tsegabwolde
@tikvahethiopia