TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አዲስ አበባ⬆️ከዘውዲቱ ሆስፒታል በዶክተር ሞ እና ከቻናላችን አባል Henok የተላከ መረጃ እንደሚጠቁመው ዛሬ የ5 ሰዎች ህይወት ጠፍቷል።

@Tsegabwolde @tikvahethiopia
ወሎ ዩኒቨርሲቲ⬆️ለህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናትን አሳውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋምቤላ⬆️የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ሊቀመንበር #ኦባንግ_ሜቶ ከ16 ዐመታት ጋምቤላ ተብተዋል። ኦባንግ ጋምቤላ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በቡራዩና አካባቢው ለንጹሃን ሞትና ንብረት ውድመት #ተጠያቂ ናቸው ተብለው የተያዙ ተጠርጣሪዎች ቁጥር 200 ደርሷል። (ፖሊስ)

@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወንጀለኞቹን መያዝ ብቻ በቂ አይደለም። ማን እንዳሰማራቸው፤ እንዴት እንደተደራጁ፤ ምን አይነት ውይይት እንዳደረጉ፤ በግልፅ ለህዝብ #ይፋ ይውጣና እንደ ህዝብ እንማርበት።" ሰለሞን ደቻሳ

@tsegabwolde @tikvahethiopia
etv⬆️ከላይ የሚታየው ፎቶ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በአዲስ አበባ ዙሪያ የተፈፀመውን ድርጊት ለማውገዝ እና ያላቸውን ተቃውሞ ለማሰማት ያካሄዱት ሰልፍ ነው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኮልፌ⬇️

"አሁን ፊሊጶስም ሾላም ለሰው ጥሩ ነገር ተደርጎላቸዋል። ከተለያየ ቦታ ነው ምግብ እና የሚጠጣ ነገር እንዲሁም አልባሳት እየመጣ ያለው አመስግንልን! ኮልፌዎች!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥቁር አንበሳ⬆️በአዲስ አበባ ዙሪያ የተፈፀመውን ወንጀል በመቃወም የአዲስ አበባ ነዋሪ ሰልፍ እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል። ከላይ ያለው ፎቶ የጥቁር አንበሳ አካባቢን ገፅታ የሚያሳይ ነው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዲስ አበባ⬆️በአሸዋ ሜዳና በተለያዩ አካባቢዎች የጠፈጠረው ግድያና ዝርፊያን #በመቃወም መንግስት ፍትህ ይስጠን በማለት በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ነው። ፌደራል ፖሊስና መከላከያ በአንዳንድ ቦታ ላይ #እርምጃ እየወሰዱ ነው።

©ይህ ዘገባ የአሀዱ FM ነው!
@tsegabwolde