ምክር ቤቱ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ 7 የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሰባት ዐበይት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጠ፡፡ በስብሰባው ላይ የምክር ቤቱን ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ-መሥተዳድሮች፣ የከተማ አሥተዳደር ከንቲባዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር፣ የክልልና የከተማ አሥተዳደር የአደጋ ስጋት ኮሚሽነሮች ተገኝተዋል። ክልሎችና…

https://www.fanabc.com/archives/258155