አሜሪካ ለሶርያ አሸባሪ ድርጅት የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቆም ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር አዛዥ የነበሩት ቤን ሆጅስ ዩናይትድ ስቴትስ ዋይፒጅ /ፒኬኬ ለተባለው የሶርያ አሸባሪ ድርጅት የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቆም ጠይቋል ፡፡ የቀድሞ የአሜሪካ ጦር አዛዥ ቤን ሆጅስ ፥ አሜሪካ በሶሪያ ለሚገኙ አሸባሪ ድርጅቶች የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቆም ጠይቀዋል፡፡ የቀድሞው የጦር አዛዥ ከሁድሰን ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ባልደረባ ከሆኑት ሚካኤል ዶራን ጋር…

https://www.fanabc.com/አሜሪካ-ለሶርያ-አሸባሪ-ድርጅት-የምታርገ/