በህወሓት ወረራ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ላልወሰዱ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው ፈተና በሰላም ተጠናቋል፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ በድሉ ውብሸት፥ በአካባቢው በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ዘግይተው ፈተናውን የወሰዱ…

https://www.fanabc.com/በህወሓት-ወረራ-የ12ኛ-ክፍል-መልቀቂያ-ፈተና/