TIKVAH-ETHIOPIA
ነገ የሚዘጉ መንገዶች ! "ሰላም ይስፈን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪቃል ነገ ታህሳስ 10 ቀን 2014 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታውቋል። ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡…
ፎቶ :" ሰላም ይስፈን በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪ ቃል በመስቀል አደባባይ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል።

@tikvahethiopia