TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #መርሳ እና #ግራናን በመቆጣጠር ወደፊት እየገሠገሠ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋቃ። የአትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በቆቦ ግንባር ቀደም ብሎ የዞብል ከፍተኛ ቦታዎችን ተቆጣጥሮ የነበረ ሲሆን፣ በራያ ሰሜናዊ አቅጣጫ ያሉትን ከፍተኛ ቦታዎችን ጨምሮ ተቆጣጥሯል፡፡ በዞብል ደቡብ አቅጣጫ ደግሞ የጉራ ወርቄ አካባቢዎችን ተቆጣጥሮ የነበረው…
#Update

የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ።

የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦
- ሀራ፣
- ሳንቃ ፣
- ጎብየ፣
- ሮቢት
- ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።

@tikvahethiopia