#Update
በቱርክ፣ ኢስታንቡል እየተካሄደ ከሚገኘው የቱርክ - አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ጎን ለጎን የቱርክ ፕሬዜዳንት ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር የሚያደርጉትን የጎንዮሽ ውይይት ቀጥለዋል።
ፕሬዜዳንት ሪሲፕ ጣይብ ኤዶጋን እስካሁን ፦
- ከሀገራችን 🇪🇹 ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
- ከጎረቤት ሀገር ሱማሊያ ፕሬዜዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ፈርማጆ
- ከናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ሙሀመድ ቡሃሪ
- ከሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ
- ከኮሞሮስ ህብረት ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ
- ከመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፋውስቲን አርሴንጀን ቱዋዴራ
- ከሞሪታኒያው ሞሃመድ ኦልድ ጋዙዋኒ
- ከሊቢያ ፕሬዝዳንታዊ ምክር ቤት መሪ መሀመድ ዩነስ መንፊ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
@tikvahethiopia
በቱርክ፣ ኢስታንቡል እየተካሄደ ከሚገኘው የቱርክ - አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ጎን ለጎን የቱርክ ፕሬዜዳንት ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር የሚያደርጉትን የጎንዮሽ ውይይት ቀጥለዋል።
ፕሬዜዳንት ሪሲፕ ጣይብ ኤዶጋን እስካሁን ፦
- ከሀገራችን 🇪🇹 ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
- ከጎረቤት ሀገር ሱማሊያ ፕሬዜዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ፈርማጆ
- ከናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ሙሀመድ ቡሃሪ
- ከሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ
- ከኮሞሮስ ህብረት ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒ
- ከመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፋውስቲን አርሴንጀን ቱዋዴራ
- ከሞሪታኒያው ሞሃመድ ኦልድ ጋዙዋኒ
- ከሊቢያ ፕሬዝዳንታዊ ምክር ቤት መሪ መሀመድ ዩነስ መንፊ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#UN_Human_Rights_Council ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸድቋል። በአውሮፓ ህብረት ጠያቂነት የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ዛሬ በተካሄደው ልዩ ስብሰባ ነው የፀደቀው። የውሳኔ ሃሳቡ በ21 ድጋፍ እና በ15 ተቃውሞ የጸደቀ ሲሆን 11 ሃገራት ድምጽ ከመስጠት ታቅበዋል። ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ምን ይዟል ? በአውሮፓ ህብረት…
" የተላለፈውን ውሳኔ አትቀበልም፤ አታስፈፅምም፤ የትኛውንም አይነት ትብብር አታደርግም " - ኢትዮጵያ
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ዙሪያ ያካሄደውን ልዩ ስብሰባና በምክር ቤቱ የጸደቀውን የውሳኔ ሀሳብ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫው፥ ኢትዮጵያ ም/ ቤቱ አንዳንድ አገራት የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያና መጠቀሚያ መሆኑ እጅጉን እንዳሳዘናት ገልጿል።
የኢትዮጵያ መንግስት የም/ቤቱ ልዩ ስብሰባ እንዳይካሄድ ሲገልጽና ሲቃወም የነበረ ቢሆን ይሄንን ችላ በማለት ስብሰባው መካሄዱን አመልክቷል።
ስብስባው ምክር ቤቱ ያጸደቀውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቢሮና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የጋራ ሪፖርት ግኝት ያላከበረና የናቀ መሆኑን አስታውቋል።
የተመድ የሰብአዊ መብቶች ም/ቤት በኢትዮጵያ ዙሪያ ያካሄደውን ልዩ ስብሰባ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነትና ነጻነት የሚገዳደር ነው ብሏል።
ኢትዮጵያም ያለ ፍላጎቷና ፈቃዷ በተደረገው ልዩ ስብሰባ የተላለፈውን ውሳኔ እንደማትቀበል፣ እንደማትፈጽምና የትኛውንም አይነት ትብብር እንደማታደርግ አሳውቋል።
ኢትዮጵያ ከብሔራዊ ጥቅሟና ፍላጎቷ ውጪ የፖለቲካ ፍላጎታቸውን ለመጫን የሚከናወኑ ማንኛውም ድርጊቶችን እንደማትቀበል አስገንዝቧል።
በሰብአዊ መብት ስም በአገራት ላይ የሚደረግ ጣልቃ ገብነትና ፖለቲካዊ ጫና ሊቆም ይገባል ብሏል።
በእውነትና መርህ ላይ ተመስርተው ልዩ ስብሰባውንና የውሳኔ ሀሳቡን በመቃወም ከኢትዮጵያ ጎን በመቆም አጋርነታቸውን ላሳዩ አገራት ምስጋና አቅርባለች።
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ሕግ የዜጎች ሰብአዊ መብቶች እንዲጠበቁና እንዲከበሩ ያሉባትን ግዴታዎች ለመወጣት አሁንም በቁርጠኝነት እንደምትሰራ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
@tikvahethiopia
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ዙሪያ ያካሄደውን ልዩ ስብሰባና በምክር ቤቱ የጸደቀውን የውሳኔ ሀሳብ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫው፥ ኢትዮጵያ ም/ ቤቱ አንዳንድ አገራት የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈጸሚያና መጠቀሚያ መሆኑ እጅጉን እንዳሳዘናት ገልጿል።
የኢትዮጵያ መንግስት የም/ቤቱ ልዩ ስብሰባ እንዳይካሄድ ሲገልጽና ሲቃወም የነበረ ቢሆን ይሄንን ችላ በማለት ስብሰባው መካሄዱን አመልክቷል።
ስብስባው ምክር ቤቱ ያጸደቀውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ቢሮና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የጋራ ሪፖርት ግኝት ያላከበረና የናቀ መሆኑን አስታውቋል።
የተመድ የሰብአዊ መብቶች ም/ቤት በኢትዮጵያ ዙሪያ ያካሄደውን ልዩ ስብሰባ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት፣ የግዛት አንድነትና ነጻነት የሚገዳደር ነው ብሏል።
ኢትዮጵያም ያለ ፍላጎቷና ፈቃዷ በተደረገው ልዩ ስብሰባ የተላለፈውን ውሳኔ እንደማትቀበል፣ እንደማትፈጽምና የትኛውንም አይነት ትብብር እንደማታደርግ አሳውቋል።
ኢትዮጵያ ከብሔራዊ ጥቅሟና ፍላጎቷ ውጪ የፖለቲካ ፍላጎታቸውን ለመጫን የሚከናወኑ ማንኛውም ድርጊቶችን እንደማትቀበል አስገንዝቧል።
በሰብአዊ መብት ስም በአገራት ላይ የሚደረግ ጣልቃ ገብነትና ፖለቲካዊ ጫና ሊቆም ይገባል ብሏል።
በእውነትና መርህ ላይ ተመስርተው ልዩ ስብሰባውንና የውሳኔ ሀሳቡን በመቃወም ከኢትዮጵያ ጎን በመቆም አጋርነታቸውን ላሳዩ አገራት ምስጋና አቅርባለች።
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ሕግ የዜጎች ሰብአዊ መብቶች እንዲጠበቁና እንዲከበሩ ያሉባትን ግዴታዎች ለመወጣት አሁንም በቁርጠኝነት እንደምትሰራ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
@tikvahethiopia
#BeuDelivery
የልዩ ቅናሾቻችን ተጠቃሚ በመሆን የIphone 13 ተሸላሚ ይሁኑ!
በውድድሩ ለመሳተፉ እነዚህን መመሪያዎች ይከተሉ :
1. የ beU Delivery መተግበሪያን ያውርዱ ⬇️ http://onelink.to/97ekcy
2. የወደዱትን ምግብ ከልዩ ቅናሾቻችን ወይም ምርጫዎ ከሆነው ሬስቶራንት ይዘዙ
3. የመወዳደሪያ ትኬትዎን ከምግብዎ ጋር ይቀበሉ
4. ውጤቱን በቴሌግራም ቻናላችን ይከታተሉ @beUEthiopia
ለተጨማሪ መረጃ 9533 ይደውሉ!
የልዩ ቅናሾቻችን ተጠቃሚ በመሆን የIphone 13 ተሸላሚ ይሁኑ!
በውድድሩ ለመሳተፉ እነዚህን መመሪያዎች ይከተሉ :
1. የ beU Delivery መተግበሪያን ያውርዱ ⬇️ http://onelink.to/97ekcy
2. የወደዱትን ምግብ ከልዩ ቅናሾቻችን ወይም ምርጫዎ ከሆነው ሬስቶራንት ይዘዙ
3. የመወዳደሪያ ትኬትዎን ከምግብዎ ጋር ይቀበሉ
4. ውጤቱን በቴሌግራም ቻናላችን ይከታተሉ @beUEthiopia
ለተጨማሪ መረጃ 9533 ይደውሉ!
#Germany #Ethiopia
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር አውር ስቴፓን ጋር ተወያይተዋል፡፡
አምባሳደር ስቴፓን በውይይቱ ወቅት ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ እንደምታደርግ ይፋ አድርገዋል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ ኢትዮጵያ ለምታከናውናቸው ፦
- የምግብ ዋስትና ፕሮግራም፣
- ለመልካም አስተዳደር፣
- ለመሬት አጠቃቀም፣
- ለግብርና ሜካናይዜሽን እንዲሁም ድርቅን ለመቋቋም ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ይውላል ተብሏል፡፡
ምንጭ ፦የገንዘብ ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር አውር ስቴፓን ጋር ተወያይተዋል፡፡
አምባሳደር ስቴፓን በውይይቱ ወቅት ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ እንደምታደርግ ይፋ አድርገዋል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ ኢትዮጵያ ለምታከናውናቸው ፦
- የምግብ ዋስትና ፕሮግራም፣
- ለመልካም አስተዳደር፣
- ለመሬት አጠቃቀም፣
- ለግብርና ሜካናይዜሽን እንዲሁም ድርቅን ለመቋቋም ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ይውላል ተብሏል፡፡
ምንጭ ፦የገንዘብ ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#UN_Human_Rights_Council ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸድቋል። በአውሮፓ ህብረት ጠያቂነት የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ዛሬ በተካሄደው ልዩ ስብሰባ ነው የፀደቀው። የውሳኔ ሃሳቡ በ21 ድጋፍ እና በ15 ተቃውሞ የጸደቀ ሲሆን 11 ሃገራት ድምጽ ከመስጠት ታቅበዋል። ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ ምን ይዟል ? በአውሮፓ ህብረት…
#ETHIOPIA
በአውሮፓ ህብረት 🇪🇺 አማካኝነት የቀረበው እና በተ.መ.ድ. የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ትላንት የፀደቀው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ የትኞቹ ሀገራት ደገፉ ? ተቃወሙ ? ድምፀ ተአቅቦ አደረጉ ?
ለA/HRC/S-33/L.1 ድጋፍ የሰጡ ሀገራት ዝርዝር :-
🇦🇷 አርጀንቲና
🇦🇲 አርሜንያ
🇦🇹 አውስትሪያ
🇧🇸 ባሀማስ
🇧🇷 ብራዚል
🇧🇬 ቡልጋሪያ
🇨🇿 ቼክ ሪፐብሊክ
🇩🇰 ዴንማርክ
🇫🇯 ፊጂ
🇫🇷 ፈረንሳይ
🇩🇪 ጀርመን
🇮🇹 ጣልያን
🇯🇵 ጃፓን
🇲🇭 ማርሻል አይላንድስ
🇲🇽 ሜክሲኮ
🇳🇱 ኔዘርላንድስ
🇵🇱 ፖላንድ
🇰🇷 ደቡብ ኮሪያ
🇺🇦 ዩክሬን
🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም እና ሰሜን አይርላንድ
🇺🇾 ኡራጋይ
ለA/HRC/S-33/L.1 ድጋፋቸውን ያልሰጡ ሀገራት ዝርዝር :-
🇧🇴 ቦሊቭያ
🇧🇫 ቡርኪና ፋሶ
🇨🇲 ካሜሮን
🇨🇳 ቻይና
🇨🇮 ኮት ዲቫር
🇨🇺 ኩባ
🇪🇷 ኤርትራ
🇬🇦 ጋቦን
🇮🇳 ህንድ
🇳🇦 ናሚቢያ
🇵🇰 ፓኪስታን
🇵🇭 ፊሊፒንስ
🇷🇺 ሩሲያ
🇸🇴 ሶማሊያ
🇻🇪 ቬኔዝዌላ
ድምፀ ተአቅቦ ያደረጉ ሀገራት ዝርዝር :-
🇧🇭 ባህሬን
🇧🇩 ባንግላዴሽ
🇮🇩 ኢንዶኔዥያ
🇱🇾 ሊቢያ
🇲🇼 ማላዊ
🇲🇷 ማውሪታኒያ
🇳🇵ኔፓል
🇸🇳 ሴኔጋል
🇸🇩 ሱዳን
🇹🇬 ቶጎ
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን
@tikvahethiopia
በአውሮፓ ህብረት 🇪🇺 አማካኝነት የቀረበው እና በተ.መ.ድ. የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ትላንት የፀደቀው ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ የትኞቹ ሀገራት ደገፉ ? ተቃወሙ ? ድምፀ ተአቅቦ አደረጉ ?
ለA/HRC/S-33/L.1 ድጋፍ የሰጡ ሀገራት ዝርዝር :-
🇦🇷 አርጀንቲና
🇦🇲 አርሜንያ
🇦🇹 አውስትሪያ
🇧🇸 ባሀማስ
🇧🇷 ብራዚል
🇧🇬 ቡልጋሪያ
🇨🇿 ቼክ ሪፐብሊክ
🇩🇰 ዴንማርክ
🇫🇯 ፊጂ
🇫🇷 ፈረንሳይ
🇩🇪 ጀርመን
🇮🇹 ጣልያን
🇯🇵 ጃፓን
🇲🇭 ማርሻል አይላንድስ
🇲🇽 ሜክሲኮ
🇳🇱 ኔዘርላንድስ
🇵🇱 ፖላንድ
🇰🇷 ደቡብ ኮሪያ
🇺🇦 ዩክሬን
🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም እና ሰሜን አይርላንድ
🇺🇾 ኡራጋይ
ለA/HRC/S-33/L.1 ድጋፋቸውን ያልሰጡ ሀገራት ዝርዝር :-
🇧🇴 ቦሊቭያ
🇧🇫 ቡርኪና ፋሶ
🇨🇲 ካሜሮን
🇨🇳 ቻይና
🇨🇮 ኮት ዲቫር
🇨🇺 ኩባ
🇪🇷 ኤርትራ
🇬🇦 ጋቦን
🇮🇳 ህንድ
🇳🇦 ናሚቢያ
🇵🇰 ፓኪስታን
🇵🇭 ፊሊፒንስ
🇷🇺 ሩሲያ
🇸🇴 ሶማሊያ
🇻🇪 ቬኔዝዌላ
ድምፀ ተአቅቦ ያደረጉ ሀገራት ዝርዝር :-
🇧🇭 ባህሬን
🇧🇩 ባንግላዴሽ
🇮🇩 ኢንዶኔዥያ
🇱🇾 ሊቢያ
🇲🇼 ማላዊ
🇲🇷 ማውሪታኒያ
🇳🇵ኔፓል
🇸🇳 ሴኔጋል
🇸🇩 ሱዳን
🇹🇬 ቶጎ
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Update
Turkey 🤝 Africa
የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን በቱርክ አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል።
በንግግራቸው ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፦
- ወደ 19ኛው ክፍለ ዘመን ስንመለስ ከአፍሪካ ጋር ጥልቅ ግንኙነት አለን።
- አፍሪካን ለመደገፍ ቁርጠኞች ነን።
- ትብብራችን በእኩልነት ላይ የተመሰረተ እንጂ ኢምፔሪያሊዝም ወይም ኦሬንታሊዝም አይደለም።
- በ2020 ከአፍሪካ ጋር የነበረን የንግድ ልውውጥ 5.4 ቢሊዮን ዶላር ነበር።
- በዚህ አመት በአፍሪካ ያደረግነው ኢንቨስትመንት 6 ቢሊየን ዶላር ደርሷል።
- በአሁን ሰዓት የቱርክ ኩባንያዎች በመላው አህጉሪቱ በአሁኑ 25,000 አፍሪካውያንን ቀጥረዋል።
- በወረርሽኙ ወቅት ቱርክ ለ 44 የአፍሪካ ሀገራት ድጋፍ ልካለች።
- አብረን ታላቅ ለመሆን መጣር አለብን።
- ዓለም ከ5 በላይ ነው በመሆኑም አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት (UNSC) ውስጥ መወከል አለባት።
- ግንኙነታችንን የበለጠ በማጠናከር ለወደፊት ቦታችን መታገል አለብን።
በኢስታንቡል እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የቱርክ - አፍሪካ ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እየተካፈሉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
Turkey 🤝 Africa
የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን በቱርክ አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል።
በንግግራቸው ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፦
- ወደ 19ኛው ክፍለ ዘመን ስንመለስ ከአፍሪካ ጋር ጥልቅ ግንኙነት አለን።
- አፍሪካን ለመደገፍ ቁርጠኞች ነን።
- ትብብራችን በእኩልነት ላይ የተመሰረተ እንጂ ኢምፔሪያሊዝም ወይም ኦሬንታሊዝም አይደለም።
- በ2020 ከአፍሪካ ጋር የነበረን የንግድ ልውውጥ 5.4 ቢሊዮን ዶላር ነበር።
- በዚህ አመት በአፍሪካ ያደረግነው ኢንቨስትመንት 6 ቢሊየን ዶላር ደርሷል።
- በአሁን ሰዓት የቱርክ ኩባንያዎች በመላው አህጉሪቱ በአሁኑ 25,000 አፍሪካውያንን ቀጥረዋል።
- በወረርሽኙ ወቅት ቱርክ ለ 44 የአፍሪካ ሀገራት ድጋፍ ልካለች።
- አብረን ታላቅ ለመሆን መጣር አለብን።
- ዓለም ከ5 በላይ ነው በመሆኑም አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት (UNSC) ውስጥ መወከል አለባት።
- ግንኙነታችንን የበለጠ በማጠናከር ለወደፊት ቦታችን መታገል አለብን።
በኢስታንቡል እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የቱርክ - አፍሪካ ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እየተካፈሉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #መርሳ እና #ግራናን በመቆጣጠር ወደፊት እየገሠገሠ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋቃ። የአትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በቆቦ ግንባር ቀደም ብሎ የዞብል ከፍተኛ ቦታዎችን ተቆጣጥሮ የነበረ ሲሆን፣ በራያ ሰሜናዊ አቅጣጫ ያሉትን ከፍተኛ ቦታዎችን ጨምሮ ተቆጣጥሯል፡፡ በዞብል ደቡብ አቅጣጫ ደግሞ የጉራ ወርቄ አካባቢዎችን ተቆጣጥሮ የነበረው…
#Update
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ።
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦
- ሀራ፣
- ሳንቃ ፣
- ጎብየ፣
- ሮቢት
- ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ።
የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦
- ሀራ፣
- ሳንቃ ፣
- ጎብየ፣
- ሮቢት
- ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት #ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያ ከተማን ጨምሮ ፦ - ሀራ፣ - ሳንቃ ፣ - ጎብየ፣ - ሮቢት - ስሪንቃ እና ቆቦ ከተሞችን #ሙሉ_በሙሉ መቆጣጠሩን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት አሳውቋል። @tikvahethiopia
#UPDATE
የመንግስት ኮሚኒኬሽን፥ " በላሊበላና በሙጃ መካከል ሾልኮ ገብቶ ጋሸናን ለመቁረጥ ሲሞክር የነበረው የጠላት ኃይል በጀግናው የወገን ጦር ከበባ ውስጥ እንዲገባና እንዲደመሰስ በማድረግ - የኀሙሲት ፣
- እስታይሽ፣
- አሁን ተገኝ፣
- ድልብ፣
- ኩል መስክ እና አካባቢያቸው ሙሉ በሙሉ ከጠላት ነጻ " ወጥተዋል ሲል አሳውቋል።
" በአሁኑ ሰዓት ጀግናው የወገን ጦር የላሊበላ አካባቢን ከጠላት በማጽዳት፣ በሰቆጣ ከተማና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የመሸገውን የጠላት ኃይል እየደመሰሰ ይገኛል ፤ እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ኮረም አቅጣጫ እየፈረጠጠ ያለውን ጠላት እግር በእግር እየተከተለ ሙት፣ ቀስለኛና ምርኮኛ በማድረግ ላይ ነው " ሲልም ገልጿል።
@tikvahethiopia
የመንግስት ኮሚኒኬሽን፥ " በላሊበላና በሙጃ መካከል ሾልኮ ገብቶ ጋሸናን ለመቁረጥ ሲሞክር የነበረው የጠላት ኃይል በጀግናው የወገን ጦር ከበባ ውስጥ እንዲገባና እንዲደመሰስ በማድረግ - የኀሙሲት ፣
- እስታይሽ፣
- አሁን ተገኝ፣
- ድልብ፣
- ኩል መስክ እና አካባቢያቸው ሙሉ በሙሉ ከጠላት ነጻ " ወጥተዋል ሲል አሳውቋል።
" በአሁኑ ሰዓት ጀግናው የወገን ጦር የላሊበላ አካባቢን ከጠላት በማጽዳት፣ በሰቆጣ ከተማና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የመሸገውን የጠላት ኃይል እየደመሰሰ ይገኛል ፤ እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ኮረም አቅጣጫ እየፈረጠጠ ያለውን ጠላት እግር በእግር እየተከተለ ሙት፣ ቀስለኛና ምርኮኛ በማድረግ ላይ ነው " ሲልም ገልጿል።
@tikvahethiopia
አደይ
ዘወትር ከሰኞ-አርብ ማታ በ2:00 ሰዓት በድጋሚ ከረፋዱ 4:30 እና ከሰዓት በ9:30 እንዲሁም እሁድ ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ የሳምንቱ አምስት ተከታታይ ክፍሎች በአቦል ቻናል (146) ይቀርባሉ።
ክፍያ ለመፈፀም፣ፓኬጅዎን ለመቀየር እንዲሁም ለሌሎች የዲኤስቲቪ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን
የMyDStv Telegram ሊንክ ይጫኑ : https://bit.ly/2WDuBLk
የዲኤስቲቪን ቤተሰብ ይቀላቀሉ : https://bit.ly/3D2O1t4
#DStvEthiopia #DStvየራሳችን #DStvSelfService
ዘወትር ከሰኞ-አርብ ማታ በ2:00 ሰዓት በድጋሚ ከረፋዱ 4:30 እና ከሰዓት በ9:30 እንዲሁም እሁድ ከረፋዱ 5:00 ሰዓት ጀምሮ የሳምንቱ አምስት ተከታታይ ክፍሎች በአቦል ቻናል (146) ይቀርባሉ።
ክፍያ ለመፈፀም፣ፓኬጅዎን ለመቀየር እንዲሁም ለሌሎች የዲኤስቲቪ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን
የMyDStv Telegram ሊንክ ይጫኑ : https://bit.ly/2WDuBLk
የዲኤስቲቪን ቤተሰብ ይቀላቀሉ : https://bit.ly/3D2O1t4
#DStvEthiopia #DStvየራሳችን #DStvSelfService
ነገ የሚዘጉ መንገዶች !
"ሰላም ይስፈን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪቃል ነገ ታህሳስ 10 ቀን 2014 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡
ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታውቋል።
ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡
የሚዘጉ መንገዶች (ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ) ፦
• ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን ላይ እና ታች መንገዶች
• ከቦሌ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ ላይ እና ታች መንገዶች
• ከ4 ኪሎ በውጪ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሄራዊ- ቤተ መንግስት
• ከአዋሬ ካዛንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ካዛንቺስ መብራት
• ከሜክሲኮ ፣ ለገሃር ወደ መስቀል አደባባይ
የሚወስደው መንገድ ለገሃር ትራፊክ መብራት ላይ
• ከሰንጋ ተራ ብሄራዊ ቴአትር ስታዲዮም የሚወስደው መንገድ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት
• በቸርችል ጎዳና ፖስታ ቤት፣ ሃራምቤ ሆቴል ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ሐራምቤ መብራት
• ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ እና ለቀላል ተሸከርካሪ ጥላሁን አደባባይ ዝግ ይሆናል።
ከዚህ በተጨማሪም ከዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ዙሪያ እና በእነዚህ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪን ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ የተከለከለ ነው።
@tikvahethiopia
"ሰላም ይስፈን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪቃል ነገ ታህሳስ 10 ቀን 2014 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡
ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታውቋል።
ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡
የሚዘጉ መንገዶች (ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ) ፦
• ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን ላይ እና ታች መንገዶች
• ከቦሌ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኦሎምፒያ ላይ እና ታች መንገዶች
• ከ4 ኪሎ በውጪ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሄራዊ- ቤተ መንግስት
• ከአዋሬ ካዛንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ካዛንቺስ መብራት
• ከሜክሲኮ ፣ ለገሃር ወደ መስቀል አደባባይ
የሚወስደው መንገድ ለገሃር ትራፊክ መብራት ላይ
• ከሰንጋ ተራ ብሄራዊ ቴአትር ስታዲዮም የሚወስደው መንገድ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት
• በቸርችል ጎዳና ፖስታ ቤት፣ ሃራምቤ ሆቴል ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ሐራምቤ መብራት
• ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ እና ለቀላል ተሸከርካሪ ጥላሁን አደባባይ ዝግ ይሆናል።
ከዚህ በተጨማሪም ከዛሬ ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ዙሪያ እና በእነዚህ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪን ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ የተከለከለ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update Turkey 🤝 Africa የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን በቱርክ አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸው ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ፦ - ወደ 19ኛው ክፍለ ዘመን ስንመለስ ከአፍሪካ ጋር ጥልቅ ግንኙነት አለን። - አፍሪካን ለመደገፍ ቁርጠኞች ነን። - ትብብራችን በእኩልነት ላይ የተመሰረተ እንጂ ኢምፔሪያሊዝም ወይም ኦሬንታሊዝም አይደለም።…
Turkey 🤝 Africa
በቱርክ ፣ ኢስታንቡል ውስጥ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 3ኛው የቱርክ - የአፍሪካ ትብብር ጉባኤ ተጠናቋል።
ጉባዔው ስልታዊና ዘላቂ ግንኙነቶች መሠረት የሚጥል ነው ተብሏል።
ጉባዔው ላይ ፦
- 16 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣
- 102 ሚኒስትሮች፣
- 26 ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ተሳትፈውበታል።
በስብሰባው ላይ ሲሳተፉ የነበሩት የኢትዮጵያ ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና ሉዑካን ቡድናቸው ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
@tikvahethiopia
በቱርክ ፣ ኢስታንቡል ውስጥ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 3ኛው የቱርክ - የአፍሪካ ትብብር ጉባኤ ተጠናቋል።
ጉባዔው ስልታዊና ዘላቂ ግንኙነቶች መሠረት የሚጥል ነው ተብሏል።
ጉባዔው ላይ ፦
- 16 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣
- 102 ሚኒስትሮች፣
- 26 ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ተሳትፈውበታል።
በስብሰባው ላይ ሲሳተፉ የነበሩት የኢትዮጵያ ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና ሉዑካን ቡድናቸው ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።
@tikvahethiopia
#Update
ሶማሊ ክልል በሚገኙ 78 ወረዳዎች ላይ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በሁለት ወራት ተኩል ጊዜ ውስጥ ከ146 ሺ በላይ ከብት፣ ግመልና ፍየሎች መሞታቸውን የሶማሊ ክልል አደጋ ሥጋት አመራር ቢሮ አስታውቋል።
በክልሉ ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ በዘጠኙ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና በሲቲ ዞን ውስጥ በሚገኙ 5 ወረዳዎች ውስጥ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዕርዳታ ፈላጊ ዜጎች ቁጥር ወደ 3.4 ሚሊዮን ከፍ እንዳለ ቢሮው መግለፁን ሪፖርተር ዘግቧል።
በክልሉ ውስጥ ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ ዘጠኙ ዝናብ ያገኙ የነበሩት ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በተለይ በመኸርና በበልግ ወራት ነው፡፡
ይሁንና በ2013 ዓ/ም ከሚያዝያ- ሰኔ የቆየው የበልግ ወቅት የዘነበው ዝናብ ዝቅተኛ በመሆኑና አሁን እየተጠናቀቀ ባለው የመኸር ወቅት ሙሉ በሙሉ ባለመዝነቡ በክልሉ ውስጥ የተከሰተው ድርቅ 6 ወራት ሆኖታል፡፡
እነዚህ ዞኖች እየተጠናቀቀ ባለው የአውሮፓውያን ወር ድረስ ማግኘት የነበረባቸውን ዝናብ ባለማግኘታቸውና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት እየገባ በመሆኑ ድርቁ ይቀጥላል የሚል ሥጋት እንዳለ ተገልጿል፡፡
በዚህ ምክንያት አሁን በተከሰተው ድርቅ 3.4 ሚሊዮን የደረሰው የዕርዳታ ፈላጊ ዜጎች ቁጥር በትንሹ አራት ሚሊዮን ይደርሳል የሚል ግምት ተቀምጧል።
አሁን ላይ ያለው ድርቅ በተለይ በዳዋ፣አፋሌር፣ ሸበሌና ኮራይ ዞኖች ተፅዕኖው እንደከፋ የተገለጸ ሲሆን ድርቁን መቋቋም ያቃታቸውና አቅም ያላቸው ነዋሪዎች እንስሳቶቻቸውን በመኪና እየጫኑ ከ600 ኪ.ሜ በላይ በመጓዝ ወደ ጅግጅጋ አቅራቢያ መምጣታቸው ታውቋል፡፡
ይሁንና እንስሳቶቻቸው በድርቁ እጅጉን በመጎዳታቸው በጉዞ ላይ እያሉና ከመኪና ሲወርዱ ሕይወታቸው እያለፈ መሆኑን ሪፖርተር አስነብቧል: telegra.ph/RE-12-19
@tikvahethiopia
ሶማሊ ክልል በሚገኙ 78 ወረዳዎች ላይ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በሁለት ወራት ተኩል ጊዜ ውስጥ ከ146 ሺ በላይ ከብት፣ ግመልና ፍየሎች መሞታቸውን የሶማሊ ክልል አደጋ ሥጋት አመራር ቢሮ አስታውቋል።
በክልሉ ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ በዘጠኙ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎችና በሲቲ ዞን ውስጥ በሚገኙ 5 ወረዳዎች ውስጥ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዕርዳታ ፈላጊ ዜጎች ቁጥር ወደ 3.4 ሚሊዮን ከፍ እንዳለ ቢሮው መግለፁን ሪፖርተር ዘግቧል።
በክልሉ ውስጥ ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ ዘጠኙ ዝናብ ያገኙ የነበሩት ከቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል በተለይ በመኸርና በበልግ ወራት ነው፡፡
ይሁንና በ2013 ዓ/ም ከሚያዝያ- ሰኔ የቆየው የበልግ ወቅት የዘነበው ዝናብ ዝቅተኛ በመሆኑና አሁን እየተጠናቀቀ ባለው የመኸር ወቅት ሙሉ በሙሉ ባለመዝነቡ በክልሉ ውስጥ የተከሰተው ድርቅ 6 ወራት ሆኖታል፡፡
እነዚህ ዞኖች እየተጠናቀቀ ባለው የአውሮፓውያን ወር ድረስ ማግኘት የነበረባቸውን ዝናብ ባለማግኘታቸውና ደረቅ የሆነው የበጋ ወቅት እየገባ በመሆኑ ድርቁ ይቀጥላል የሚል ሥጋት እንዳለ ተገልጿል፡፡
በዚህ ምክንያት አሁን በተከሰተው ድርቅ 3.4 ሚሊዮን የደረሰው የዕርዳታ ፈላጊ ዜጎች ቁጥር በትንሹ አራት ሚሊዮን ይደርሳል የሚል ግምት ተቀምጧል።
አሁን ላይ ያለው ድርቅ በተለይ በዳዋ፣አፋሌር፣ ሸበሌና ኮራይ ዞኖች ተፅዕኖው እንደከፋ የተገለጸ ሲሆን ድርቁን መቋቋም ያቃታቸውና አቅም ያላቸው ነዋሪዎች እንስሳቶቻቸውን በመኪና እየጫኑ ከ600 ኪ.ሜ በላይ በመጓዝ ወደ ጅግጅጋ አቅራቢያ መምጣታቸው ታውቋል፡፡
ይሁንና እንስሳቶቻቸው በድርቁ እጅጉን በመጎዳታቸው በጉዞ ላይ እያሉና ከመኪና ሲወርዱ ሕይወታቸው እያለፈ መሆኑን ሪፖርተር አስነብቧል: telegra.ph/RE-12-19
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ነገ የሚዘጉ መንገዶች ! "ሰላም ይስፈን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪቃል ነገ ታህሳስ 10 ቀን 2014 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀው ወደ ስራ መግባታቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታውቋል። ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑም ተገልጿል፡፡…
ፎቶ :" ሰላም ይስፈን በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪ ቃል በመስቀል አደባባይ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል።
@tikvahethiopia
@tikvahethiopia