በአፍሪካ ኅብረት 35ኛ መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለተገኙት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና ልዑኮቻቸው የተዘጋጀ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አፍሪካውያን አፍሪካ ውስጥ የሚያካሂዱት ቱሪዝም ለባህል ልውውጥ፣ ለመግባባት፣ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት እና በአፍሪካዊ የቱሪስት መዳረሻዎች መካከል ትብብርን ለማነቃቃት ያለውን ጠቀሜታ አመላክተዋል።

#PMOEthiopia